የኢየሱስ ዓሣ
ይስሐቅ አበባየሁ የዓሣ ነገር በእኛ ቤተክርስቲያን በአብዛኛው የሚታወቀው በአጨቃጫቂነቱ ነው፡፡ ዓሣ በጾም ይበላል ወይስ አይበላም በሚል፡፡ ይህ አሰልቺ ጥያቄ ለብዙ ግዜያት በተደጋጋሚ በምእመናን በመነሳት ወደር የለውም፡፡ መምህራንም ይህንን ጥያቄ በየጊዜው…
ይስሐቅ አበባየሁ የዓሣ ነገር በእኛ ቤተክርስቲያን በአብዛኛው የሚታወቀው በአጨቃጫቂነቱ ነው፡፡ ዓሣ በጾም ይበላል ወይስ አይበላም በሚል፡፡ ይህ አሰልቺ ጥያቄ ለብዙ ግዜያት በተደጋጋሚ በምእመናን በመነሳት ወደር የለውም፡፡ መምህራንም ይህንን ጥያቄ በየጊዜው…
ከከሣቴ ብርሃን ገ/ኢየሱስ መዳን እንደ ቀለብ ፤ መዋጀት እንደ እህል፤በቁና ተሰፍሮ የተሰጠ ይመስል፤መሲሑን ለብቻ ፤ ኢየሱስን የግል፤አ’ርገህ ምትቀበል፤አድራሻህ ከየት ነው ስምህን ማን ልበል?በእንተዝ ነገር ስምዐ ኮነ መልአክ፤በጊዜ ልደቱ ወደ እረኞች…
ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ ጠያቂ:- በቅድሚያ ውድ ጊዜሽን ሰውተሽ ፣ ለቃለ መጠይቁም ፈቃደኛ በመሆን በመንፈስ እዚህ ስለተገኘሽ እናመሰግናለን። አህያ:- እኔም አስታውሰህ ለዚህ ምናባዊ ቃለ መጠይቅ ስለጋበዝከኝ እመርቅሃለሁ። እድሜህን እንደ አህያ ፈስ ያርዝመው…
ከአብነት ተስፉ ጊዜው እኩለ ሌሊት ነው፡፡ ብርሃናዊው ቀን በጨለማ ከተተካ በቅጡ ተጋምሷል፡፡ ሠውም እንስሳትም ሳይቀር ለጨለማው ተገዝተው በያሉበት ከትመው ወደሌላ ዓለም ሄደዋል፡፡ መንደራችን ሁካታው ተለይቷት እንደ መናኝ ባሕታዊ ዘጊ አርምሞን…